በቡራዩና አካባቢው በተፈጠረ ግጭት የተገደለው ሰው ቁጥር 23 ደረሰ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በቡራዩና በአካባቢው "በተደራጁ ኃይሎች የተፈፀመ ነው" በተባለው ጥቃት የተገደለው ሰው ቁጥር ሃያ ሦስት መድረሱን የኦሮምያ ፖሊስ ኮሚሽነር አስታውቀዋል።