ድምጽ በቡራዩና አካባቢው በተፈጠረ ግጭት የተገደለው ሰው ቁጥር 23 ደረሰ ሴፕቴምበር 17, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 በቡራዩና በአካባቢው "በተደራጁ ኃይሎች የተፈፀመ ነው" በተባለው ጥቃት የተገደለው ሰው ቁጥር ሃያ ሦስት መድረሱን የኦሮምያ ፖሊስ ኮሚሽነር አስታውቀዋል።