ድምጽ "ጣና ላይ ያለው ችግር የሁላችንም የኢትዮጵያውያን ችግር ነው" - ታከለ ኡማ ኖቬምበር 27, 2018 አስቴር ምስጋናው Your browser doesn’t support HTML5 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ የጣና ሀይቅን ከእምቦጭ አረም ለመታደግ የአሥር ሚሊዮን ብር ልገሳ በከተማው አስተዳደር ስም አበረከቱ፡፡