"ጣና ላይ ያለው ችግር የሁላችንም የኢትዮጵያውያን ችግር ነው" - ታከለ ኡማ

Your browser doesn’t support HTML5

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ የጣና ሀይቅን ከእምቦጭ አረም ለመታደግ የአሥር ሚሊዮን ብር ልገሳ በከተማው አስተዳደር ስም አበረከቱ፡፡