ድምጽ ከሁለት ሺህ በላይ ኢትዮጵያዊያን በታንዛኒያ እሥር ቤቶች ዲሴምበር 07, 2018 ገልሞ ዳዊት Your browser doesn’t support HTML5 በህገ ወጥ ጉዞ ላይ ተይዘው ታንዛኒያ እሥር ቤት የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ከሁለት ሺህ በላይ እንደሚሆኑ በታንዛኒያ የኢትዮጵያ ኢምባሲ አስታወቀ።