"የተለየ ሸፍጥም ሆነ ተግባር የለኝም" ጠ/ሚ ዐብይ

Your browser doesn’t support HTML5

“ዘመም ያለችውን ሃገሬን ማቅናት እንጂ ከዚያ የተለየ ሸፍጥም ሆነ ተግባር የለኝም” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ አስታውቀዋል።