ድምጽ ደንገጎ አካባቢ በህዝብ ማመላለሻ ተሸከርካሪዎች ላይ ዘረፋ ተካሄደ ጁን 05, 2019 አዲስ ቸኮል Your browser doesn’t support HTML5 በምሥራቅ ሀረርጌ ደንገጎ አካባቢ በህዝብ ማመላለሻ ተሸከርካሪዎች ላይ ተደጋጋሚ ዘረፋ እየተፈፀመ ነው ሲሉ የሐገር አቋራጭ አውቶብሶች ስምሪት ኃላፊዎች በተለይ ለቪኦኤ አስታወቁ፡፡