በሐረር ሸዋ በር የእሳት አደጋ ተከሰተ

Your browser doesn’t support HTML5

በሐረር ሸዋ በር የመብራት ኃይል ገበያ ማዕከል በደረሰ የእሳት ቃጠሎ ከ300 በላይ መደብሮች እንደወደሙ ተገለፀ፡፡