ድምጽ በኢትዮጵያ በኮሌራ ወረርሽኝ በሽታ የተያዙ ሰዎች 871 መድረሱ ተገለፀ ጁላይ 03, 2019 ሙክታር ጀማል Your browser doesn’t support HTML5 በኢትዮጵያ በኮሌራ ወረርሽኝ በሽታ የተያዙ ሰዎች 871 መድረሳቸውን የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ።