ከእራስ አልፎ ለሌላ - በነፃ የቴክኖሎጂ ስልጠና የሚሰጠው ኢትዮጵያዊ
Your browser doesn’t support HTML5
በሎስ አንጀለስ የሚኖረው የቴክኖሎጂ ባለሞያ ዮሴፍ አዱኛ ኢትዮጵያውያኖች የዲጂታል ኢኮኖሚ ተጠቃሚ እንዲሆኑና ወደፊት ለሚፈጠሩ አዳዲስ የሰራ እድሎች ብቁ ሆነው እንዲገኙ በማሰብ የቴክኖሎጂ ትምህርቶችን በአማርኛ እየተረጎመ ያሰለጥናል። በኢትዮጵያ የሚገኙ የትምህርት ተቋማትንም የቴክኖሎጂ ትምህርት አሰጣጣቸውን ለማሻሻል ያግዛል። ባልደረባችን ስመኝሽ የቆየ ከዮሴፍና እሱ የሚሰጣቸውን የቴክኖሎጂ ትምህርቶች ተምረው ራሳቸውን ከቀየሩ ወጣቶች ጋር ቆይታ አድርጋለች ቀጥሎ ይቀርባል።