26 ሚሊዮን ተማሪዎች እቤታቸው ተቀምጠዋል

Your browser doesn’t support HTML5

የኮሮና ቫይረስ በማህበረሰቡ ውስጥ ሊያስከትል የሚችለውን የጤና ደህንነት በመፍራት ኢትዮጵያ እንደ አብዛኞቹ የዓለም አገራት ትምህርት ቤቶችን በመዝጋቷ፣ በአሁኑ ሰአት 26 ሚሊዮን የአንደኛና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች በቤት ውስጥ እንደሚገኙና ይህም በመማር ማስተማሩ ላይ ከፍተኛ ተፅእኖ እንዳለው የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።