በድሬደዋ ከተማ የሚገኙ የትግራይ ተወላጆች እያጋጠማቸው ያለውን ችግር ገለፁ

Your browser doesn’t support HTML5

በድሬዳዋ የሚገኙ የትግራይ ክልል ተወላጆች ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላትና ከድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ጋር ተወያዩ።በውይይታቸው በድሬዳዋ ያጋጠሟቸውን ችግሮችና በትግራይ ክልል ዙሪያ ያሏቸውን ጥያቄዎች አንስተው ውይይት ተካሂዷል።