ዋሽንግተን ዲሲ —
“ኢትዮጵያ ላይ እየተደረጉ ናቸው” ያሏቸው የውጭ ጫናዎች እንዲቀንሱ የሚጠይቁ፣ እንዲሁም ‘ሃሰተኛ’ ያሏቸውን ዜናዎች የሚያወግዙ ሰልፈኞች ዛሬ ዋሺንግተን ዲሲ ውስጥ በተለያዩ አካባቢዎች ተጉዘው ድምፃቸውን አሰምተዋል።
Your browser doesn’t support HTML5
“አሜሪካና ምዕራባዊያን ጫናቸውን እንዲያቆሙ” ዋሺንግተን አደባባይ የወጡ ትውልደ ኢትዮጵያ ጠየቁ
“ኢትዮጵያ ላይ እየተደረጉ ናቸው” ያሏቸው የውጭ ጫናዎች እንዲቀንሱ የሚጠይቁ፣ እንዲሁም ‘ሃሰተኛ’ ያሏቸውን ዜናዎች የሚያወግዙ ሰልፈኞች ዛሬ ዋሺንግተን ዲሲ ውስጥ በተለያዩ አካባቢዎች ተጉዘው ድምፃቸውን አሰምተዋል።