ድሬዳዋ —
አማራና አፋር ክልሎች ውስጥ በጦርነት ምክንያት ለችግር ለተጋለጠ ወደ ሰባት ሚሊዮን የሚጠጋ ሰው እርዳታ ማዳረሱን ፌደራል የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል።
ከጦርነቱ ተፈናቃዮች የሚበዙት ወደየአካባቢያቸው መመለሳቸውንና ተጎጂዎቹን መልሶ ለማቋቋምም በሁለቱም ክልሎች ውስጥ ብዙ ተቋማት አብረው የሚሠሩባቸው ግብረ ኃይሎች መቋቋማቸውን ኮሚሽኑ ገልጿል።
Your browser doesn’t support HTML5
አማራና አፋር ውስጥ እርዳታ እያደረሰ መሆኑን ኮሚሽኑ አስታወቀ
አማራና አፋር ክልሎች ውስጥ በጦርነት ምክንያት ለችግር ለተጋለጠ ወደ ሰባት ሚሊዮን የሚጠጋ ሰው እርዳታ ማዳረሱን ፌደራል የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል።
ከጦርነቱ ተፈናቃዮች የሚበዙት ወደየአካባቢያቸው መመለሳቸውንና ተጎጂዎቹን መልሶ ለማቋቋምም በሁለቱም ክልሎች ውስጥ ብዙ ተቋማት አብረው የሚሠሩባቸው ግብረ ኃይሎች መቋቋማቸውን ኮሚሽኑ ገልጿል።