ኤርትራ የሚገኙ የሶማሊያ ወታደሮች ወደ ሃገራቸው እንደሚመለሱ ፕሬዚዳንቱ ቃል ገቡ

Your browser doesn’t support HTML5

ኤርትራ የሚገኙ የሶማሊያ ወታደሮች ወደ ሃገራቸው እንደሚመለሱ ፕሬዚዳንቱ ቃል ገቡ

የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼኽ ሞሃሙድ፣ በኤርትራ በመሰልጠን ላይ ያሉ የሶማሊያ ወታደሮች ወደ ሃገራቸው በቅርቡ ይመለሳሉ ሲሉ ከወታደሮቹ ቤተሰቦች ጋር ውይይት ባደረጉበት ወቅት ቃል ገብተዋል።

ፕሬዚዳንቱ የወታደሮቹን መመለሻ ቀን ባይቆርጡም በቅርቡ ወደሃገራቸው ተመልሰው የእስልምና አክራሪ ከሆነው አል-ሻባብ ቡድን ጋር እንደሚፋለሙ ተናግረዋል።

/ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/