ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ለሚገኙ ኢትዮጵያዊያን፣ ከጥቅምት 10/2015 ዓ.ም ጀምሮ ለ18 ወራት የሚቆይ ጊዜያዊ የከለላ ፍቃድ እንደሚሰጣቸው የዩናይትድ ስቴትስ የሃገር ውስጥ ደኅንነት መሥሪያ ቤት ባለፈው ሳምንት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
የከለላውን ምንነት በተመለከትና ኢትዮጵያውያን ማወቅ ስለሚገባቸው ጉዳዮች አንድ የስደተኞች ጠበቃ አነጋግረናል።
[ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]
Your browser doesn’t support HTML5
ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ለሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ጊዜያዊ የከለላ ፍቃድ የሚሰጠው ውሳኔ ሲተነተን
ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ለሚገኙ ኢትዮጵያዊያን፣ ከጥቅምት 10/2015 ዓ.ም ጀምሮ ለ18 ወራት የሚቆይ ጊዜያዊ የከለላ ፍቃድ እንደሚሰጣቸው የዩናይትድ ስቴትስ የሃገር ውስጥ ደኅንነት መሥሪያ ቤት ባለፈው ሳምንት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
የከለላውን ምንነት በተመለከትና ኢትዮጵያውያን ማወቅ ስለሚገባቸው ጉዳዮች አንድ የስደተኞች ጠበቃ አነጋግረናል።
[ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]