የዩኤስ -አፍሪካ መሪዎች ጉባዔ የሁለተኛ ቀን ውሎ ቅኝት
Your browser doesn’t support HTML5
የአፍሪካ እና የዩናይትድ ስቴትስን የመጪ ዘመን የንግድ እና ኢንቨስትመንት ትብብርን የተመለከቱ ውይይቶች ተደርገዋል፣ ፕሬዚደንት ጆ ባይደን ወደ 50 ለሚጠጉ የአፍሪካ መሪዎች ንግግር አድርገዋል።
/ሀብታሙ ስዩም እና ስመኝሽ የቆየ የጉባዔውን ውሎ ያስቃኙናል።/
Your browser doesn’t support HTML5