የዩኤስ -አፍሪካ መሪዎች ጉባዔ የሁለተኛ ቀን ውሎ ቅኝት

Your browser doesn’t support HTML5

የአፍሪካ እና የዩናይትድ ስቴትስን የመጪ ዘመን የንግድ እና ኢንቨስትመንት ትብብርን የተመለከቱ ውይይቶች ተደርገዋል፣ ፕሬዚደንት ጆ ባይደን ወደ 50 ለሚጠጉ የአፍሪካ መሪዎች ንግግር አድርገዋል። /ሀብታሙ ስዩም እና ስመኝሽ የቆየ የጉባዔውን ውሎ ያስቃኙናል።/