በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ የተደረሰው የተኩስ አቁም ሥምምነት በኢትዮጵያ የፌዴራል መንግሥት እና በትግራይ ተዋጊዎች መሃከል ለሁለት ዓመታት የዘለቀውን አሰቃቂ ጦርነት ካስቆመው ሁለት ወራት ተቆጥረዋል።
ያሳለፍነው ቅዳሜ በኦርቶዶክስ ክርስቲያን አማኞች ዘንድ የተከበረው የገና በዓልም በትግራይ ተከብሯል።
ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ
Your browser doesn’t support HTML5
የትግራይ ኦርቶዶክስ ክርስትና አማኞች ገናን አክብረዋል
በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ የተደረሰው የተኩስ አቁም ሥምምነት በኢትዮጵያ የፌዴራል መንግሥት እና በትግራይ ተዋጊዎች መሃከል ለሁለት ዓመታት የዘለቀውን አሰቃቂ ጦርነት ካስቆመው ሁለት ወራት ተቆጥረዋል።
ያሳለፍነው ቅዳሜ በኦርቶዶክስ ክርስቲያን አማኞች ዘንድ የተከበረው የገና በዓልም በትግራይ ተከብሯል።
ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ