በወልቂጤ ከተማ ለውሃ አቅርቦት ጥያቄ አደባባይ በወጡ ነዋሪዎች ላይ ያልተመጣጠነ፤ ኃይል ተጠቅሞ ጥቃት በማድረስ ሕይወት እንዲጠፋና የአካል ጉዳት እንዲደርስ ያደረጉ የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች ተጠያቂ እንዲሆኑ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ።
ኮሚሽኑ በጥቃቱ ሦስት ሰዎች መገደላቸውና 30 ሰዎች መቁሰላቸውን አስታውቋል።
ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
ያልተመጣጠነ ኃይል የተጠቀሙ የፀጥታ ኃይሎች ተጠያቂ እንዲሆኑ ኢሰመኮ ጠየቀ
በወልቂጤ ከተማ ለውሃ አቅርቦት ጥያቄ አደባባይ በወጡ ነዋሪዎች ላይ ያልተመጣጠነ፤ ኃይል ተጠቅሞ ጥቃት በማድረስ ሕይወት እንዲጠፋና የአካል ጉዳት እንዲደርስ ያደረጉ የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች ተጠያቂ እንዲሆኑ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ።
ኮሚሽኑ በጥቃቱ ሦስት ሰዎች መገደላቸውና 30 ሰዎች መቁሰላቸውን አስታውቋል።
ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።