ድርቅ ሸሽተው በኬንያ የተጠለሉ የሶማሊያ ስደተኞች ለምግብ እጥረትና ኮሌራ በሽታ ተጋልጠዋል

Your browser doesn’t support HTML5

ድርቅ ሸሽተው በኬንያ የተጠለሉ የሶማሊያ ስደተኞች ለምግብ እጥረትና ኮሌራ በሽታ ተጋልጠዋል

በአፍሪካ ቀንድ የተከሰተውን አስከፊ ድርቅ ሸሽተው ከሶማሊያ ወደ ኬንያ ተሰደው በአሁኑ ወቅት መጠለያ ጣቢያ ውስጥ የሚገኙት ተፈናቃዮች ለከፍተኛ የምግብ እጥረት እና የኮሌራ በሽታ መጋለጣቸው ተዘገበ።

የእርዳታ ተቋማት ለተረጂዎቹ የሚያውሉትን በቂ ገንዘብ ማግኘት ባለመቻላቸው፣ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን እነኚህን ስደተኞች ለመርዳት መቸገራቸውን ይፋ አድርገዋል።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡