የዩናይትድ ስቴትሱ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አንተኒ ብሊንከን በአፍሪካ ሁለት ሀገሮች የሚያደርጉትን ጉብኝት ዛሬ በኢትዮጵያ ጀምረዋል።
ብሊንከን በኢትዮጵያ ቆይታቸው ወደ 500 መቶ ሺህ ሰዎችን ሕይወት ቀጥፏል የተባለውንና ለሁለት ዓመታት የተካሄደውን ጦርነት እንዲቆም ያስቻለውና ባለፈው ጥቅምት የተፈረመው የሠላም ስምምነት ትግበራ ላይ ያተኩራሉ ተብሏል።
ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
ብሊንከን በኢትዮጵያ በጉብኝታቸው በመብት ጣሾች ተጠያቂነት ላይ እንዲያተኩሩ ተጠየቀ
የዩናይትድ ስቴትሱ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አንተኒ ብሊንከን በአፍሪካ ሁለት ሀገሮች የሚያደርጉትን ጉብኝት ዛሬ በኢትዮጵያ ጀምረዋል።
ብሊንከን በኢትዮጵያ ቆይታቸው ወደ 500 መቶ ሺህ ሰዎችን ሕይወት ቀጥፏል የተባለውንና ለሁለት ዓመታት የተካሄደውን ጦርነት እንዲቆም ያስቻለውና ባለፈው ጥቅምት የተፈረመው የሠላም ስምምነት ትግበራ ላይ ያተኩራሉ ተብሏል።
ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።