በግብጽ የሚገኙ የኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች፣ በዓለ ሆሳዕናን ትላንት አክብረው ውለዋል፡፡ በዚያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንም፣ የበዓለ ሆሳዕናን ሰንበት፣ በቤተ ክርስቲያን በመሰባሰብ አክብረዋል፡፡
የሮይተርስን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
የኮፕት እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳውያን በዓለ ሆሳዕናን በአንድነት አከበሩ
በግብጽ የሚገኙ የኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች፣ በዓለ ሆሳዕናን ትላንት አክብረው ውለዋል፡፡ በዚያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንም፣ የበዓለ ሆሳዕናን ሰንበት፣ በቤተ ክርስቲያን በመሰባሰብ አክብረዋል፡፡
የሮይተርስን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።