በኦሮሚያ ክልል የተደረገውን፣ “ዞኖችን በዐዲስ መልኩ የማዋቀር ሥራ ተቃውማችኋል፤” በሚል የታሰሩ፣ ዐሥራ አራት የጎሮዶላ ወረዳ ከፍተኛ አመራሮች፣ ከእስር ተለቀቁ።
ከእስር መፈታታቸውን በበጎ እንደተመለከቱት የገለጹት አመራሮቹ፣ የወረዳው መሠረታዊ አገልግሎት አለመሻሻል እንደሚያሳስባቸው አመልክተዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
የዞኑን ዐዲስ አደረጃጀት ተቃውማችኋል በሚል የታሰሩ የጎሮ ዶላ ወረዳ አመራሮች ተፈቱ
በኦሮሚያ ክልል የተደረገውን፣ “ዞኖችን በዐዲስ መልኩ የማዋቀር ሥራ ተቃውማችኋል፤” በሚል የታሰሩ፣ ዐሥራ አራት የጎሮዶላ ወረዳ ከፍተኛ አመራሮች፣ ከእስር ተለቀቁ።
ከእስር መፈታታቸውን በበጎ እንደተመለከቱት የገለጹት አመራሮቹ፣ የወረዳው መሠረታዊ አገልግሎት አለመሻሻል እንደሚያሳስባቸው አመልክተዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።