አቶ ጣሂር ሥራቸውን በገዛ ፈቃዳቸው መልቀቃቸውን ቢያረጋግጡም፣ ክልሉ ግን ሥራ ላይ ባለመገኘት እና በሀብት ብክነት ወቅሶ እንዳነሳቸው ገልጿል።
አቶ ጣሂር ክልሉ ባሰማው ክስ እና ወቀሳ ላይ ምላሽ እንዲሰጡን፣ደጋግመን ብንሞክርም ሊሳካልን አልቻለም።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
አቶ ጣሂር ሥራቸውን በገዛ ፈቃዳቸው መልቀቃቸውን ቢያረጋግጡም፣ ክልሉ ግን ሥራ ላይ ባለመገኘት እና በሀብት ብክነት ወቅሶ እንዳነሳቸው ገልጿል።
አቶ ጣሂር ክልሉ ባሰማው ክስ እና ወቀሳ ላይ ምላሽ እንዲሰጡን፣ደጋግመን ብንሞክርም ሊሳካልን አልቻለም።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።