የጥምቀት በዓል አከባበር - በዋሽንግተን ዲሲ

Your browser doesn’t support HTML5

የጥምቀት በዓል አከባበር - በዋሽንግተን ዲሲ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አምስት አብያተ ክርስቲያናት የጥምቀት በዓልን ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን አዘጋጅነት በጋራ አክብረዋል፡፡

የአከባበር ሥነ ሥርዐቱ ምን ይመስል እንደነበር ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ