በአስመራ ከተማ በጥምቀተ ባሕር የተከበረው ጥምቀት

Your browser doesn’t support HTML5

በአስመራ ከተማ በጥምቀተ ባሕር የተከበረው ጥምቀት

በክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ በአደባባይ ከሚከበሩ ሃይማኖታዊ በዓላት መካከል አንዱ የሆነው የእየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል እሑድ ጥር 11 ቀን 2017 ዓ.ም. በመላው ኤርትራ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ክንዋኔዎች በአስመራ ከተማ ጥምቀተ ባህር ላይ ተከብሯል።

የአከባበር ሥነ ሥርዐቱ ምን ይመስል እንደነበር ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።