ባህር ዳር —
የህወሓት ታጣቂዎች ይዘውት በነበረው የላሊበላ ከተማ የገናን በዓል ለማክበር እየተዘጋጀ መሆኑን የአማራ ክልል መንግሥት አስታወቀ።
የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ኃላፊ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ክልሉ የወደሙ ንብረቶችን በመጠገን ላይ እንደሚገኝ ተናግረዋል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ገና በዓልን በላሊበላ