አዲስ አበባ —
አክሰስ ሪል ኢስቴት /Access Real Estate/ የሚባለው ቤት ሻጭ ድርጅት ተመዝጋቢ ደንበኞች የኢትዮጵያ መንግሥት አስቸኳይ የሆነ አስተዳደራዊ መፍትሔ እንዲሰጥ እየጠየቁ ነው።
የቤት ተመዝጋቢዎቹ ያቋቋሙት ኮሚቴ ዛሬ አዲስ አበባ ላይ የሰጠውን መግለጫ እስክንድር ፍሬው ተከታትሏል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
1.4 ቢ. ብር፤ አክሰስ ሪል ኢስቴት እና 2ሺህ ደንበኛ
Your browser doesn’t support HTML5
የአክሰስ ሪል ኢስቴት ደንበኞች ቦታው ይሰጠን አሉ
አክሰስ ሪል ኢስቴት /Access Real Estate/ የሚባለው ቤት ሻጭ ድርጅት ተመዝጋቢ ደንበኞች የኢትዮጵያ መንግሥት አስቸኳይ የሆነ አስተዳደራዊ መፍትሔ እንዲሰጥ እየጠየቁ ነው።
የቤት ተመዝጋቢዎቹ ያቋቋሙት ኮሚቴ ዛሬ አዲስ አበባ ላይ የሰጠውን መግለጫ እስክንድር ፍሬው ተከታትሏል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡