ዶናልድ ትራምፕ ከስደተኞች አንፃር የሚከተሉት ፖሊሲ እንደሚያሳስባቸው የገለፁት ቬኦኤ ያነገራቸው ኢትዮጵያውያን አስተያየት ሰጭዎች ነገ በሚካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሂላሪ ክሊንተን ማሸናፋቸውን እንደሚመርጡ ገልፀዋል፡፡
አዲስ አበባ —
የዩናይትድ ስቴትስ ምርጫ በትኩረት የሚከታተሉት ምሣሌ የሚሆን ዲሞክራሲያዊ ምርጫ በመሆኑ እንደሆነ ገልፀዋል፡፡
በነገው ዕለት የሚካሄደው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እንደበርካታ የዓለም አካባቢዎች ሁሉ በኢትዮጵያም ትኩረት ስቧል፡፡
ድምፅ የመስጠት መብት ባይኖራቸውም እንኳን ድጋፋቸውን የሚገልፁለት፤ እንዲያሸንፍ የሚመኙለት ዕጩ እንዳላቸው ተናግረዋል፡፡
እስክንድር ፍሬው በተለይም የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ወጣቶችን አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኳል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
"ሂላሪ ብትመረጥ አዲስ ልምድ ታመጣለች" የፖለቲካ ሣይንስ ተማሪ