ዋሺንግተን ዲ.ሲ.- አዲስ አበባ —
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዌብ ሣይት በቅርቡ ስፋት ያላቸውን የደንበኞች ፍላጎቶች በሚችል ሁኔታ መሥራት እንደሚጀምር ኃላፊው አስታወቁ፡፡
www.addisababacity.gov.et አሁን በአማርኛና በእንግሊዝኛ የሚሠራ የከተማይቱን ልማት፣ የአስበዳደር ሥራዎችንና የመዋዕለ-ነዋይ አማራጮችን የሚያስተዋውቅ መሆኑን አቶ ዳንኤል በትረ የአስተዳደሩ የኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ቢሮ የሕዝብ አስተያየቶች ቅኝትና ድረ-ገፅ ኬዝ ቲም አስተባባሪ ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡
ለዝርዝር ዘገባው የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የአዲስ አበባ ዌብሣይት በአዲስ ሁኔታ ተደራጅቷል
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዌብ ሣይት በቅርቡ ስፋት ያላቸውን የደንበኞች ፍላጎቶች በሚችል ሁኔታ መሥራት እንደሚጀምር ኃላፊው አስታወቁ፡፡
www.addisababacity.gov.et አሁን በአማርኛና በእንግሊዝኛ የሚሠራ የከተማይቱን ልማት፣ የአስበዳደር ሥራዎችንና የመዋዕለ-ነዋይ አማራጮችን የሚያስተዋውቅ መሆኑን አቶ ዳንኤል በትረ የአስተዳደሩ የኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ቢሮ የሕዝብ አስተያየቶች ቅኝትና ድረ-ገፅ ኬዝ ቲም አስተባባሪ ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡
ለዝርዝር ዘገባው የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡