አጣዳፊው ወረርሽኝ ከአዲስ አበባ ውጭም እየተስፋፋ ነው

  • እስክንድር ፍሬው

ፋይል- አዲስ አበባ ከተማ

የአጣዳፊ ትውከትና ተቅማጥ በሽታ ከአዲስ አበባ በተጨማሪ ወደ ክልሎችም መስፋፋቱን መንግሥት አስታውቋል።

የችግሩ ስፋትና የተመዘገቡ ሕሙማን ቁጥር ግን አልተገለፀም።

ዝርዝር ዘገባ ከተያያው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

አጣዳፊው ወረርሽኝ ከአዲስ አበባ ወጭም እየተስፋፋ ነው