የታሠሩ እንዲፈቱ መኢአድ ጠየቀ

  • እስክንድር ፍሬው
የወልቃይት ሕዝብ የአማራ ማንነት ጥያቄ አቅራቢ ኮሚቴ አባላትና በግርግሩ ወቅት የታሠሩ ሁሉ ይፈቱ ሲል የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ጥሪ አቅርቧል።

በአማራ ክልል ባለፉት ቅዳሜና እሁድ፤ ሃምሌ 30 እና ነሃሴ 1/2008 ዓ.ም. ብቻ 82 ሰዎች መገደላቸውን መኢአድ አስታውቋል።

ቁጥሮችን በተመለከተ “ኃላፊነት በተሞላው መልኩ ወደፊት ግልፅ” እንደሚያደርግ የጠቆመው መንግሥት በበኩሉ “የታሠሩትን የሚዳኘውም ሕግ ነው” ብሏል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የታሠሩ እንዲፈቱ መኢአድ ጠየቀ