የኢትዮጵያ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ሥራ የማቆም አድማ

  • እስክንድር ፍሬው

የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዮሽን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ኮለኔል ወሰንየለህ ሁነኛው

የኢትዮጵያ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ሥራ የማቆም አድማ መትተዋል።

የኢትዮጵያ የአየር ትራፊክ ቆጣጣሪዎች ሥራ የማቆም አድማ መትተዋል። ጥያቄዎቸው ጥቅማጥቅምና የደመወዝ ጭማሪ መሆናቸው ተገልጿል። የሃገሪቱን የአየር ክልል ለመዝጋት መሞከር ተገቢ አይደለም ያለው የኢትዮጵያ ሲቪል አቪየሽን ባለሥልጣን የበረራዎች መስተጓጎል እንዳላጋጠመ ተናግሯል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ሥራ የማቆም አድማ