የዓለሙ ድርጅት የአል-ሸባብን ጥቃት አወገዘ
ዋሽንግተን ዲሲ —
በትንሹ 12 ሰዎች በተገደሉበት ጥቃት የሳሃፉ ሆቴል ባለቤቱን ጨምሮ አንድ ወተደራዊ አዛዥና ሁለት የምክር ቤት አባላት ይገኙበታል።
ሪቻርድ ግሪን የላከውን ዘገባ ሰሎሞን ክፍሌ አቅርቦታል ከተያያዘው የድምጽ ፋይል በመጫን ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የዓለሙ ድርጅት የአል-ሸባብን ጥቃት አወገዘ