ሦስት ከፍተኛ አመራሮቹን ጨምሮ 13 ሰዎች በጋሞ ጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ መታሰራቸውን የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት(መኢአድ) አስታወቀ።
አዲስ አበባ —
የደቡብ ብሄር-ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ሰዎቹ መታሰራቸውን ሲያረጋገጥ፤ ምክንያቱ ግን ከፓርቲ አባልነትና ሥራ ጋር የታያያዘ አይደለም ብሏል፤ ጉዳያቸው እየተጣራ መሆኑንም አመልክቷል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
መኢአድ አባላቶቼ ታሰሩብኝ አለ