የተፈናቃዮቹ ጥያቄያቸው በተወለዱበት ክልል መልሶ መቋቋም መሆኑን በመጥቀስ ሌሎች ክልሎች በጎሳ ግጭት ለተፈናቀሉ ነዋሪዎቻቸው የሚሰጡትን እርዳታ አማራ ክልልም ሊሰጣቸው እንደሚገባ ይናገራሉ።
ዋሽንግተን ዲሲ —
በባሕርዳ ከተማ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተከርስቲያን ተጠልለው የሚገኙት ከቤንሻንጉል ክልል የተፈናቀሉ የአማራ ክልል ተወላጆች ለክልሉ መንግሥት ያቀረቡት የመልሶ መቋቋም ጥያቄ እስካሁን ምላሽ አለማግኘቱን ገልፀው በአካባቢው ሰው እርዳታ በቤተክርስቲያን ደጅ ተጠልለው እንደሚገኙ በአስተባባሪያቸው አማካኝነት ተናግረዋል።
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ)
Your browser doesn’t support HTML5
የቤንሻንጉል ተፈናቃዮች ከአማራ ክልል መንግሥት ምላሽ አለማግኘታቸውን ገለፁ