በአማራ ክልል ሁሉም አካባቢዎች የነዳጅ እጥረት ማጋጠሙን የገለጹ አሽከርካሪዎች፣ ሥራ ማቆማቸውን ሲናገሩ፣ ነዳጅ በመጠቀም በመስኖ የሚያለሙ አርሶ አደሮችም ሰብላቸው መድረቁን አመልክተዋል፡፡
ችግሩ መፈጠሩን ያመነው የአማራ ክልል ንግድ ቢሮ በበኩሉ፣ መፍትሔ ለመስጠት አዲስ አሠራር እየተከተለ መሆኑን ገልጿል። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
በአማራ ክልል የነዳጅ እጥረት መደበኛ ሥራዎችን ማስተጓጎሉን ነዋሪዎች ገለፁ
በአማራ ክልል ሁሉም አካባቢዎች የነዳጅ እጥረት ማጋጠሙን የገለጹ አሽከርካሪዎች፣ ሥራ ማቆማቸውን ሲናገሩ፣ ነዳጅ በመጠቀም በመስኖ የሚያለሙ አርሶ አደሮችም ሰብላቸው መድረቁን አመልክተዋል፡፡
ችግሩ መፈጠሩን ያመነው የአማራ ክልል ንግድ ቢሮ በበኩሉ፣ መፍትሔ ለመስጠት አዲስ አሠራር እየተከተለ መሆኑን ገልጿል። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።