የአፍሪካ ሕብረት ሃምሣኛ ዓመት በዓል የአንድ ዘመን ማብቂያና የሌላ ዘመን መጀመሪያ ነው ሲሉ የሕብረቱ ኮሚሽን ምክትል ሊቀመንበር አስታወቁ፡፡
አዲስ አበባ —
የአፍሪካ ሕብረት ሃምሣኛ ዓመት በዓል የአንድ ዘመን ማብቂያና የሌላ ዘመን መጀመሪያ ነው ሲሉ የሕብረቱ ኮሚሽን ምክትል ሊቀመንበር አስታወቁ፡፡
በዐሉን አስመልክተው ከቪኦኤ ጋር አጭር ቆይታ ያደረጉት የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀመንበር ኢራስተስ ምዌንቻ “በዓሉ አፍሪካዊያን የወደፊቱን ቁርጠኝነታቸውን ጭምር የሚያንፀባርቁበት ነው” ብለዋል፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ በዚሁ በአፍሪካ ሕብረት ሃምሣኛ ዓመት በዓል ላይ ለመገኘት የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዙትን የድምፅ ፋይሎች ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
አጭር የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀመንበር ኢራስተስ ምዌንቻ - ከቪኦኤ ጋር
ኢራስተስ ምዌንቻ - የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀመንበር
Your browser doesn’t support HTML5
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ አዲስ አበባ ገቡ
በዐሉን አስመልክተው ከቪኦኤ ጋር አጭር ቆይታ ያደረጉት የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀመንበር ኢራስተስ ምዌንቻ “በዓሉ አፍሪካዊያን የወደፊቱን ቁርጠኝነታቸውን ጭምር የሚያንፀባርቁበት ነው” ብለዋል፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ በዚሁ በአፍሪካ ሕብረት ሃምሣኛ ዓመት በዓል ላይ ለመገኘት የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዙትን የድምፅ ፋይሎች ያዳምጡ፡፡