የአማራ ክልል ፖሊስ ኮምሽን የኢንፎርሜሽን እና ሚዲያ ልማት ዋና መምሪያ ሃላፊ ረዳት ኮምሺነር ሰይድ አህመድ ባለፈው ዓርብ በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተውቋል።
ባህር ዳር —
መስሪያ ቤታቸው በፌስቡክ ገፁ ላይ እስራታቸው ከሰኔ አስራ አምስቱ ጥቃት ጋር የተያያዘ መሆኑን ይጠቁማል። ኮሚሽነር አበረ አዳሙ ግን ምክንያቱን ከመናገር ተቆጥበዋል።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ረዳት ኮምሺነር ሰይድ አህመድ በቁጥጥር ሥር ዋሉ