በደምበል ሐይቅ ላይ የተከበረው የጥምቀት ከተራ በዓል

Your browser doesn’t support HTML5

በደምበል ሐይቅ ላይ የተከበረው የጥምቀት ከተራ በዓል

በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ባቱ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው ደምበል ሐይቅ ላይ የጥምቀት ከተራ በዓል በኃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዐቶች ተከብሯል። የገዳማቱ ዕድሜ ጠገብ መኾንና በዓሉ በሐይቁ ላይ መከበሩ የተለየ ውበትና ትርጉም እንደሚሰጠው፣ በደሴቶቹ ላይ የሚገኙት ቤተ ክርስቲያናት ስብከተ ወንጌል ኃላፊ ዲያቆን ዘነበ ዋቆ ተናግረዋል። የባቱ ከተማ ነዋሪው አቶ አለሙ በዳዶም፣ ታቦታቱ በተለይ ውሃው ላይ ሲገናኙ የሚፈጥረዉ ስሜት ልዩ መኾኑን ገልጸዋል።

የበዓሉን ድባብ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።