አዲስ አበባ —
ሁለተኛውን የተቃውሞ ሰልፍ ነኀሴ 26 አዲስ አበባ ላይ ለማካሄድ ያቀደው ሰማያዊ ፓርቲ ካሁኑ እንቅፋት እየገጠመኝ ነው ሲል ስሞታ አሰማ።
የአዲስ አበባ አስተዳደር የሰላማዊ ሰልፍ ማሳወቂያ ክፍል ግን ችግሩ የራሱ የፓርቲው ነው ብሏል።
በሌላም በኩል አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ በሦስት የኦሮሚያ ከተሞች የፊታችን ዕሁድ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያካሄድ አስታውቋል።
የእስክንድር ፍሬው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ ያዳምጡት፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ሰማያዊ ስሞታ አለው፤ መስተዳድሩ “ጥፋቱ የራሱ ነው” ይላል
ሁለተኛውን የተቃውሞ ሰልፍ ነኀሴ 26 አዲስ አበባ ላይ ለማካሄድ ያቀደው ሰማያዊ ፓርቲ ካሁኑ እንቅፋት እየገጠመኝ ነው ሲል ስሞታ አሰማ።
የአዲስ አበባ አስተዳደር የሰላማዊ ሰልፍ ማሳወቂያ ክፍል ግን ችግሩ የራሱ የፓርቲው ነው ብሏል።
በሌላም በኩል አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ በሦስት የኦሮሚያ ከተሞች የፊታችን ዕሁድ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያካሄድ አስታውቋል።
የእስክንድር ፍሬው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ ያዳምጡት፡፡