ክሣቸው ያልተነሣላቸው የአምስት የኢንተርኔት አምደኞች ጉዳይ ለአራተኛ ጊዜ ተቀጥሯል፡፡
አዲስ አበባ —
ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
ክሣቸው ያልተነሣላቸው የአምስት የኢንተርኔት አምደኞች ጉዳይ ለአራተኛ ጊዜ ተቀጥሯል፡፡
ብይን ሳይሰማ የቀረው ዳኞች ተሟልተው ባለመገኘታቸው እንደሆነም ታውቋል፡፡
የተከሣሽ ጠበቆች እና ተከሣሾች በደረሰባቸው መጉላላት መከፋታቸውን ተናግረዋል፡፡
ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
ክሣቸው ያልተነሣላቸው የአምስት የኢንተርኔት አምደኞች ጉዳይ ለአራተኛ ጊዜ ተቀጥሯል፡፡
ብይን ሳይሰማ የቀረው ዳኞች ተሟልተው ባለመገኘታቸው እንደሆነም ታውቋል፡፡
የተከሣሽ ጠበቆች እና ተከሣሾች በደረሰባቸው መጉላላት መከፋታቸውን ተናግረዋል፡፡