ባለፈው ዕሁድ የተካሄደው ያካባቢና የከተማ ምክር ቤቶች ምርጫ አካል የሆነው ምርጫ ዕሁድ ሚያዝያ 13/2005 ዓ.ም እንደሚካሄደ ታውቋል፡፡
አዲስ አበባ —
ባለፈው ዕሁድ የተካሄደው ያካባቢና የከተማ ምክር ቤቶች ምርጫ አካል የሆነው ምርጫ ዕሁድ ሚያዝያ 13/2005 ዓ.ም እንደሚካሄደ ታውቋል፡፡
የዕሁዱ ምርጫ የሚካሄደው በተለይ በአዲስ አበባና በደቡብ ክልል እንደሚሆን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ነው፡፡
ዝርዝሩን ዘጋቢአችን እስክንድር ፍሬው ከቦርዱ ምክትል ቃል አቀባይ አቶ ይስማ ጅሩ ጋር ካደረገው ቃለምልልስ ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የአዲስ አበባና ደቡብ ምክር ቤቶች ምርጫ
ባለፈው ዕሁድ የተካሄደው ያካባቢና የከተማ ምክር ቤቶች ምርጫ አካል የሆነው ምርጫ ዕሁድ ሚያዝያ 13/2005 ዓ.ም እንደሚካሄደ ታውቋል፡፡
የዕሁዱ ምርጫ የሚካሄደው በተለይ በአዲስ አበባና በደቡብ ክልል እንደሚሆን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ነው፡፡
ዝርዝሩን ዘጋቢአችን እስክንድር ፍሬው ከቦርዱ ምክትል ቃል አቀባይ አቶ ይስማ ጅሩ ጋር ካደረገው ቃለምልልስ ያዳምጡ፡፡