የአዲስ አበባና ደቡብ ምክር ቤቶች ምርጫ

  • እስክንድር ፍሬው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

ባለፈው ዕሁድ የተካሄደው ያካባቢና የከተማ ምክር ቤቶች ምርጫ አካል የሆነው ምርጫ ዕሁድ ሚያዝያ 13/2005 ዓ.ም እንደሚካሄደ ታውቋል፡፡



Your browser doesn’t support HTML5

የአዲስ አበባና ደቡብ ምክር ቤቶች ምርጫ


ባለፈው ዕሁድ የተካሄደው ያካባቢና የከተማ ምክር ቤቶች ምርጫ አካል የሆነው ምርጫ ዕሁድ ሚያዝያ 13/2005 ዓ.ም እንደሚካሄደ ታውቋል፡፡

የዕሁዱ ምርጫ የሚካሄደው በተለይ በአዲስ አበባና በደቡብ ክልል እንደሚሆን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ነው፡፡

ዝርዝሩን ዘጋቢአችን እስክንድር ፍሬው ከቦርዱ ምክትል ቃል አቀባይ አቶ ይስማ ጅሩ ጋር ካደረገው ቃለምልልስ ያዳምጡ፡፡