ድሬዳዋ —
የድሬዳዋ አስተዳደር ከዚህ በፊት የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲን ከጂቡቲ ለሚመለሱ ዜጎች ለይቶ ማቆያነት በመጠቀሙ በዩኒቨርሲቲው ላይ ጉዳት መድረሱንና ከጤና አንፃርም ከስደት ተመላሾቹ ጠፍተው ወደህብረተሰቡ ለመቀላቀል የሚያደርጉት የነበረው ጥረት ትልቅ የጤና ስጋት እንደፈጠረበት ገልጿል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የድሬዳዋ አስተዳደር ሥጋት በኮቪድ-19