ድምጽ ኮሮናቫይረስ በድሬዳዋ ጁላይ 31, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 በድሬዳዋ አስተዳደር የኮሮናቫይረስ ሥርጭት አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱ ተነግሯል። የህግ ታራሚዎችና ተጠርጣሪዎች እንዲሁም የፖሊስ አባላት የቫይረሱ ተጋላጭ መሆናቸውም ተገልጿል።