የድሬዳዋ ወጣቶች ከፀጥታ ኃይሎች ጋር በመተባበር ለመስራት ተስማሙ

በድሬዳዋ የሚገኙ ወጣቶች የየአካባቢያቸውን ሰላም ለመጠበቅና ከፀጥታ ኃይሎች ጋር በመተባበር ለመስራት ተስማሙ፡፡

የኦሮሚያ ብሮድካስት ኔትወርክ ስራ አስኪያጅ አቶ ጃዋር መሀመድ ከድሬዳዋ አስተዳደር አመራሮች ጋር በመሆን የከተማዋን ወጣቶች አወያይቷል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የድሬዳዋ ወጣቶች ከፀጥታ ኃይሎች ጋር በመተባበር ለመስራት ተስማሙ