ድምጽ ድሬዳዋን የሚያስተዳድሩ ፓርቲዎች በብልጽግና ሥር በጋራ ለመስራት ተስማሙ ዲሴምበር 12, 2019 አዲስ ቸኮል Your browser doesn’t support HTML5 ከህወሓት በስተቀር ድሬዳዋን በጣምራ የሚያስተዳድሯት ሦስቱ የቀድሞ የኢህአዴግ ድርጅቶች ፣ እንዲሁም አጋሮቹ ሶዴፓና ሐብሊ በብልጽግና ፓርቲ ሥር በጋራ ሊሰሩ ተፈራርመዋል።