ድሬዳዋን የሚያስተዳድሩ ፓርቲዎች በብልጽግና ሥር በጋራ ለመስራት ተስማሙ

Your browser doesn’t support HTML5

ከህወሓት በስተቀር ድሬዳዋን በጣምራ የሚያስተዳድሯት ሦስቱ የቀድሞ የኢህአዴግ ድርጅቶች ፣ እንዲሁም አጋሮቹ ሶዴፓና ሐብሊ በብልጽግና ፓርቲ ሥር በጋራ ሊሰሩ ተፈራርመዋል።