በድሬዳዋ የተከሰተው ወረርሽኝ

Your browser doesn’t support HTML5

በድሬዳዋ የተከሰተው ወረርሽኝ

በህክምናው የእንግሊዝኛ አጠራሩ “የደንጊ ትኩሳት” በልማዱ አነጋገር “የቆላ ንዳድ” በመባል የሚታወቀው በሽታ በድሬዳዋ ከተማ በወረርሽኝ መልክ መከሰቱን የከተማይቱ አስተዳደር አስታወቀ።

ወቅቱ በከተማዋ የወባ፣ ደንጊና ቺኩንጉንያ ወረርሺኞችምየሚቀሰቀሱበት ነው ተብሏል።