ድሬዳዋ —
በህክምናው የእንግሊዝኛ አጠራሩ “የደንጊ ትኩሳት” በልማዱ አነጋገር “የቆላ ንዳድ” በመባል የሚታወቀው በሽታ በድሬዳዋ ከተማ በወረርሽኝ መልክ መከሰቱን የከተማይቱ አስተዳደር አስታወቀ።
ወቅቱ በከተማዋ የወባ፣ ደንጊና ቺኩንጉንያ ወረርሺኞችምየሚቀሰቀሱበት ነው ተብሏል።
በህክምናው የእንግሊዝኛ አጠራሩ “የደንጊ ትኩሳት” በልማዱ አነጋገር “የቆላ ንዳድ” በመባል የሚታወቀው በሽታ በድሬዳዋ ከተማ በወረርሽኝ መልክ መከሰቱን የከተማይቱ አስተዳደር አስታወቀ።
ወቅቱ በከተማዋ የወባ፣ ደንጊና ቺኩንጉንያ ወረርሺኞችምየሚቀሰቀሱበት ነው ተብሏል።