ድምጽ "ሥራችንን እንድናቋርጥ ተደርገናል" - የሳቢያን ሆስፒታል የህክምና ባለሙያዎች ኦገስት 26, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 የድሬዳዋ አስተዳደር የኮቪድ 19 ህሙማን ለይቶ ማከሚያ የሆነው የሳቢያን ሆስፒታል የህክምና ባለሙያዎች “ሥራችንን እንድናቋርጥ ተደርገናል” ብለዋል።