በድሬዳዋ ማረሚያ ቤት በተደረገ ፍተሻ ከስድሣ በላይ ተንቀሳቃሽ ስልኮች እና ስለታማ ቁሰቁሶች መያዛቸውን ፖሊስ አስታውቋል፡፡
ድሬዳዋ —
በማረሚያ ቤቱ ውስጥ ከዚህ በፊትም የእጅ ስልኮች በፍተሻ ተይዘው እንደሚያውቁ የተገለፀ ሲሆን የማረሚያ ቤቱን ኃላፊዎች ለማናገር ያደረገው ጥረት አለመሳካቱ ተገልጿል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
በድሬዳዋ ማረሚያ ቤት ተንቀሳቃሽ ስልኮችና ስለታማ ቁሰቁሶች ተያዙ