የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 2ኛ የስራ ዘመን 6ኛ አስቸኳይ ጉባዔ አዲስ አፈጉባዔና አዲስ ምክትል ከንቲባ ሾሟል፡፡
ድሬዳዋ —
በከንቲባ ማዕረግ ምክትል ከንቲባ ሆነው የተሾሙት አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ “ለከተማይቱ ፀጥታና ኢኮኖሚ መነቃቃት ቅድሚያ ትኩረት እሰጣለሁ” ብለዋል፡፡
ተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት አዲስ አፈጉባዔና አዲስ ምክትል ከንቲባ ሾመ