አቶ ድሪባ ኩማ የአዲስ አበባ ከተማ 30ኛው ከንቲባ ሆነው ተመረጡ።
አዲስ አበባ —
አቶ ድሪባ ኩማ የአዲስ አበባ ከተማ 30ኛው ከንቲባ ሆነው ተመረጡ።
የፓርላማ መቀመጫቸውን ለቅቀው ለአዲስ አበባ ምክር ቤት የተወዳደሩት የቀድሞዋ ቀዳሚት እመቤት አዜብ መስፍን ምክትል ከንቲባ እንደሚሆኑ ተሰምቶ የነበረ ቢሆንም እውነት ሳይሆን ቀርቷል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ሰላሣኛው ከንቲባ - ድሪባ ኩማ
አቶ ድሪባ ኩማ የአዲስ አበባ ከተማ 30ኛው ከንቲባ ሆነው ተመረጡ።
የፓርላማ መቀመጫቸውን ለቅቀው ለአዲስ አበባ ምክር ቤት የተወዳደሩት የቀድሞዋ ቀዳሚት እመቤት አዜብ መስፍን ምክትል ከንቲባ እንደሚሆኑ ተሰምቶ የነበረ ቢሆንም እውነት ሳይሆን ቀርቷል፡፡
ድሪባ ኩማ - የአዲስ አበባ ከንቲባ
ለዝርዝርና ተጨማሪ መረጃ የእስክንድር ፍሬውን የአዲስ አበባ ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡